የክልል ፕሬዝደንቱ ለሆቴል አገልግሎት የሚውል የግላቸውን ግዙፍ ህንፃ እየገነቡ መሆኑ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- የቅርብ ግዜ የሀገራችንን ታሪክ መለስ ብለን ስንቃኝ የመንግስት ባለስልጣናት፣ ወታደራዊ አዛዦች እና ካድሬዎች ምንጩ የማይታወቅ ከፍተኛ ገንዘብ እና ንብረት አፍርተው እንደሚታዩ ፀሀይ የሞቀው ሀቅ ነው።
ይህ በኢህአዴግ ስርዐት በስፋት ይታይ የነበረ ምንጩ የማታወቅ ሀብት አብዛኞቹን ባለ ፎቅ፣ በውጭ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


