በለሚ ኩራ ክ/ከተማ የካርታ አገልግሎት ለማግኘት የሚጠየው ከፍተኛ የጉቦ ገንዘብ
(መሠረት ሚድያ)- በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር በሚገኘው የለሚ ኩራ ክ/ከተማ የካርታ አገልግሎት ለማግኘት ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ እየተጠየቁ እንዳሉ የተናገሩ ነዋሪዎች የከተማው አስተዳደር ጉዳያችንን ይይልን ብለዋል።
ከወራት በፊት ለኢ-ካርታ የተመዘገቡ ግለሰቦች አሁን ላይ እስከ 300 ሺህ ብር ጉቦ እ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


