የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆኑ ሁለት ግዙፍ ቦይንግ 777-200 አውሮፕላኖች ወደ እቃ ጫኝነት ሊቀየሩ ወደ አሜሪካ ቴክሳስ በረራ አደረጉ Meseret MediaMar 25, 2026∙ PaidShare(መሠረት ሚድያ)- የአፍሪካ ግዙፉ አየር መንገድ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተለያዩ ግዜያቶች አውሮፕላኖችን በግዢ እንዲሁም በሊዝ በማስገባት በፍጥነት እየሰፋ ያለውን የበረራ መዳረሻዎቹን ለማዳረስ ጥረት በማረግ ላይ ይገኛል። በአለም አቀፍ ደረጃ በተለይ የትልልቅ (wide body) አውሮፕላኖች እጥረት በመከ…Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.Claim my free postOr purchase a paid subscription.Previous