Meseret Media

Meseret Media

"እባካችሁ አትግደሉን፣ እኛ በሕይወት ለመሰንበት ብቻ ነው ስራ እየሰራን ያለነው"- የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ሰራተኞች

እስከ ህዳር 30/2017 ድረስ ብቻ ስድስት አመራሮች እና አምስት ሰራተኞ፣ በድምሩ 11 ሰራተኞች ተገድለዋል

Meseret Media's avatar
Meseret Media
May 30, 2025
∙ Paid

(መሠረት ሚድያ)- ባለፉት አስር ቀናት ውስጥ የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ሰራተኞች ከፍተኛ ሀዘን፣ ድንጋጤ እና መሸበር ውስጥ ይገኛሉ።

ተቋሙ በፌስቡክ ገፁ በአስር ቀን ውስጥ ብቻ ሁለት የሀዘን መግለጫ አውጥቶ ተመልክተን 'ምን እየሆነ ነው?' ብለን ማጣራት አድርገናል።

የፌስቡክ ገፁ በመልዕክቱ 'በደረሰባቸው ድንገተ…

User's avatar

Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.

Or purchase a paid subscription.
© 2026 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture