"እባካችሁ አትግደሉን፣ እኛ በሕይወት ለመሰንበት ብቻ ነው ስራ እየሰራን ያለነው"- የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ሰራተኞች
እስከ ህዳር 30/2017 ድረስ ብቻ ስድስት አመራሮች እና አምስት ሰራተኞ፣ በድምሩ 11 ሰራተኞች ተገድለዋል
(መሠረት ሚድያ)- ባለፉት አስር ቀናት ውስጥ የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ሰራተኞች ከፍተኛ ሀዘን፣ ድንጋጤ እና መሸበር ውስጥ ይገኛሉ።
ተቋሙ በፌስቡክ ገፁ በአስር ቀን ውስጥ ብቻ ሁለት የሀዘን መግለጫ አውጥቶ ተመልክተን 'ምን እየሆነ ነው?' ብለን ማጣራት አድርገናል።
የፌስቡክ ገፁ በመልዕክቱ 'በደረሰባቸው ድንገተ…



