"እባካችሁ አትግደሉን፣ እኛ በሕይወት ለመሰንበት ብቻ ነው ስራ እየሰራን ያለነው"- የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ሰራተኞች
እስከ ህዳር 30/2017 ድረስ ብቻ ስድስት አመራሮች እና አምስት ሰራተኞ፣ በድምሩ 11 ሰራተኞች ተገድለዋል
(መሠረት ሚድያ)- ባለፉት አስር ቀናት ውስጥ የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ሰራተኞች ከፍተኛ ሀዘን፣ ድንጋጤ እና መሸበር ውስጥ ይገኛሉ።
ተቋሙ በፌስቡክ ገፁ በአስር ቀን ውስጥ ብቻ ሁለት የሀዘን መግለጫ አውጥቶ ተመልክተን 'ምን እየሆነ ነው?' ብለን ማጣራት አድርገናል።
የፌስቡክ ገፁ በመልዕክቱ 'በደረሰባቸው ድንገተ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


