ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ዶላር ውጪ በሌሎች ሀገራት ገንዘቦች መገበያየት እንደምትፈልግ የመንግስት ሀላፊው ተናገሩ
(መሠረት ሚድያ)- የገንዘብ ሚኒስቴር ዴኤታ የሆኑት ዶ/ር እዮብ ተካልኝ ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ዶላር ውጪ በሌሎች ሀገራት ገንዘቦች መገበያየት እንደምትፈልግ መናገራቸውን ጠቅሰው የቻይና ሚድያዎች እየዘገቡ ይገኛሉ።
የገንዘብ ሚኒስቴር ሀገሪቱ በሌሎች ሀገራት ግብይት መፈፀም እንድትችል እርምጃዎችን መውሰድ እንጀመረ የተነገ…



