በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ የመሬት መረጃን የያዘ አንድ የዳታ ሰርቨር ተሰርቆ መውጣቱ ተሰማ
(መሠረት ሚድያ)- የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ውስጥ የሚፈፀሙ ምዝበራዎች፣ አስተዳደራዊ በደሎች እና የሙስና አሰራሮች በህዝብ ዘንድ ተደጋጋሚ ቅሬታ ይቀርብባቸዋል።
ዛሬ የምናቀርብላችሁ መረጃ ደግሞ ከፍ ባለ ሁኔታ የተፈፀመን የዳታ ማዕከል (ዳታ ሰርቨር) ስርቆት ነው።
በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ውስጥ የክፍለ ከተማው…



