Discussion about this post

User's avatar
Biruk Yohannes's avatar

Selam Meseret: ጥቆማ መስጫ መንገድ ስላላገኘሁ: ምልከታዬን በዚህ አስተያየት መስጫ አስምጨዋለሁ::

በቅርቡ እንደሰማነው የ12ኛ ክፍል(ዩኒቨርሲቲ መግቢያ) ፈተና ውጤት ተለቆ አጠቃላይ ስታቲስቲክስ በሚንስትሩ ተገልጿል:: ሆኖም በተከታዩ ቀን እንደተስተዋለው በሁለተኛው ዙር የተፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የፊዚክስ ውጤታቸው ወደ 100 ሳይቀየር ጥሬ ውጤቱ ይፋ በመደረጉ የአብዛኛዎቹ ተማሪዎች ውጤት ስህተት ነበረ ድምር ውጤቱም ስሌቱ ትክክል አልነበረም:: ይህንንም ስህተት በመረዳት በ 3ኛው ቀን የነዚህ ተማሪዎች ውጤት Update ተደርጎ ትክክለኛ ውጤታቸው ከ 100 ተለቋል::

3 ጥያቄዎች

1. ይህን ያክል ረጅም ጊዜ የወሰደ እርማት ለምን Accurate መሆን አልቻለም!? የተቋሙን Precision ጥያቄ ውስጥ ያስገባል!

2. የህን የሚያክል ትልቅ ስህተት ሰርተው ለምን ይቅርታ አይጠይቁም ?

3. በዚህ መሰረት ብርሀኑ ነጋ የሰጠው Statistics በሙሉ አሁን Invalid መሆኑን ልብ በልልኝ!!

ከ 50% በላይ ያመጡ ተማሪዎች ብዛት , የወደቁ ብዛት ሁሉም አሁን መከለስ አለበት ምክኒያቱም ከመግለጫው በኋላ በሺዎች የሚቆጠሩ ውጤቶች (Physics Subject) Update ተደርገዋል!! ይሄን የሚያክል ትልቅ መረጃን ችላ ማለት የመንግስትን ንቀት/ሀላፊነት አለመሰማት ያሳያል::

ይህ መልእክት ከደረሰህና ካነበብከው የፃፍኩበት ቦታ Irrelevant ስለሆነ Delete እንድታደርገው I give my consent.

Expand full comment
Agew Tv's avatar

መንግሥት ለአንድ ብሔር እያደረገ ያለው የኢኮሜዊ ግንባታ እንደ ሀገር ክህደት ወይም ሌላውን ያገለለ የጎጠኝነት ማሳያውን በግልፅ ያረጋገጠ ነው። መንግስት ከኦሮሚያ ውጭ ሌላውን እያለማና ለሌሎች ክልሎች እኩል የልማት ጠጠቃሚ እንዳይሆኑ እያደረገ እንደሆነ የተረጋገጠ ነው።

Expand full comment

No posts

Ready for more?