የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሀኪሞች ካለበቂ የሰውነት መሸፈኛ እና ስልጠና ማርበርግ ቫይረስን እንዲጋፈጡ መገደዳቸውን ተናገሩ
(መሠረት ሚድያ)- ከሰሞኑ በጂንካ ከተማ እንደተከሰተ የተነገረለት የማርበርግ ቫይረስ ምልክቶች በበርካታ ስፍራዎች መታየት መቀጠላቸው ታውቋል፣ የጤና ሚኒስቴር በትናንትናው እለት ሁለት አዳዲስ ህሙማንን በምርመራ ማረጋገጡን አስታውቋል።
ከዚህ ጋር በተያያዘ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ውስጥ የሚሰሩ ሬዚደንት ሀኪሞች የማ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


