Meseret Media

Meseret Media

የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሀኪሞች ካለበቂ የሰውነት መሸፈኛ እና ስልጠና ማርበርግ ቫይረስን እንዲጋፈጡ መገደዳቸውን ተናገሩ

Meseret Media's avatar
Meseret Media
Nov 21, 2025
∙ Paid

(መሠረት ሚድያ)- ከሰሞኑ በጂንካ ከተማ እንደተከሰተ የተነገረለት የማርበርግ ቫይረስ ምልክቶች በበርካታ ስፍራዎች መታየት መቀጠላቸው ታውቋል፣ የጤና ሚኒስቴር በትናንትናው እለት ሁለት አዳዲስ ህሙማንን በምርመራ ማረጋገጡን አስታውቋል።

ከዚህ ጋር በተያያዘ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ውስጥ የሚሰሩ ሬዚደንት ሀኪሞች የማ…

User's avatar

Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.

Or purchase a paid subscription.
© 2026 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture