የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሀኪሞች ካለበቂ የሰውነት መሸፈኛ እና ስልጠና ማርበርግ ቫይረስን እንዲጋፈጡ መገደዳቸውን ተናገሩ
(መሠረት ሚድያ)- ከሰሞኑ በጂንካ ከተማ እንደተከሰተ የተነገረለት የማርበርግ ቫይረስ ምልክቶች በበርካታ ስፍራዎች መታየት መቀጠላቸው ታውቋል፣ የጤና ሚኒስቴር በትናንትናው እለት ሁለት አዳዲስ ህሙማንን በምርመራ ማረጋገጡን አስታውቋል።
ከዚህ ጋር በተያያዘ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ውስጥ የሚሰሩ ሬዚደንት ሀኪሞች የማ…



