ሚኒስትር ዴኤታዋ ፈፅመውታል በተባለ አነጋጋሪ ድርጊት ከስራቸው መነሳታቸው ታወቀ፣ ዝርዝሩን ይዘናል
(መሠረት ሚድያ)- ከቅርብ ግዜያት ወዲህ አንድ ሰሞን በሚድያ በብዛት የሚታዩ የመንግስት ሀላፊዎች ሲሾሙ እንጂ ከስራቸው ሲነሱ እና ሲባረሩ ለህዝብ ማሳወቅ እየቀረ መጥቷል።
በዚህም ምክንያት ህዝቡ 'የት ገቡ?' የሚል ጥያቄ በስፋት ሲያነሳ ይታያል።
ከእነዚህ ባለስልጣን ከነበሩት አንዷ እና በቅርቡ ከሚድያ የጠፉት የ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


