ዛሬ በቡራዩ ክፍለ ከተማ ከታ በሚባለው አካባቢ ከ70 በላይ ነጋዴዎችን ለእስር የዳረገው ጉዳይ ምንድን ነው?
(መሠረት ሚድያ)- በዛሬው ዕለት በሸገር ከተማ ውስጥ በሚገኘው በቡራዩ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ ከታ በሚባለው አካባቢ በርካቶችን ለእስር እና ድንጋጤ የዳረገ ክስተት ተከስቶ ነበር።
በእዚህ አካባቢ በርካታ ነዋሪዎች ያሉ ሲሆን ከአፄ ኃይለስላሴ ጀምሮ የተመሰረቱ የመኖሪያ መንደሮች በብዛት ይገኛሉ።
በአካባቢው ያሉ እነዚ…



