ዛሬ በቡራዩ ክፍለ ከተማ ከታ በሚባለው አካባቢ ከ70 በላይ ነጋዴዎችን ለእስር የዳረገው ጉዳይ ምንድን ነው?
(መሠረት ሚድያ)- በዛሬው ዕለት በሸገር ከተማ ውስጥ በሚገኘው በቡራዩ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ ከታ በሚባለው አካባቢ በርካቶችን ለእስር እና ድንጋጤ የዳረገ ክስተት ተከስቶ ነበር።
በእዚህ አካባቢ በርካታ ነዋሪዎች ያሉ ሲሆን ከአፄ ኃይለስላሴ ጀምሮ የተመሰረቱ የመኖሪያ መንደሮች በብዛት ይገኛሉ።
በአካባቢው ያሉ እነዚ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


