ሰበር መረጃ! የቂሊንጦ እና የአባ ሳሚኤል ማረሚያ ቤት የጥበቃ ኃላፊዎችን ጨምሮ 7 ከፍተኛ አመራሮች በቁጥጥር ስር ዋሉ
(መሠረት ሚድያ)- ኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ የማረሚያ ቤቶች ውስጥ ትልቅ የሚባሉት የሁለቱ፣ ማለትም የቂሊንጦ እና የአባ ሳሚኤል ማረሚያ ቤት የጥበቃ ኃላፊዎች አደገኛ እፅ በማዘዋዘር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የመንግስት ምንጮች ለመሠረት ሚድያ አረጋግጠዋል።
ኃላፊዎቹ የተከሰሱት በተቋሙ ውስጥ የጥበቃ እ…



