ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ወደ ጦርነት ለመግባት 'ጫፍ' መድረሳቸውን አንድ የዲፕሎማቲክ ሪፖርት አመለከተ
(መሠረት ሚድያ)- የዛሬ ሰባት አመት ስምምነት ላይ በመድረስ ዜጎቻቸውንም፣ የአለም ህዝብንም አስደምመው የነበሩት የኢትዮጵያ እና ኤርትራ መንግስታት ዳግም ወደ ደም አፋሳሽ ጦርነት ሊገቡ ጫፍ እንደደረሱ መሠረት ሚድያ የተመለከተው አንድ የዲፕሎማቲክ ኬብል/ሪፖርት አመላክቷል።
ምንጩ አይጠቀስ በተባለው በዚህ ሪፖርት …



