በጅግጅጋ ከተማ ውስጥ የሚዘዋወሩ አንዳንድ የየመን ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች እና ተባባሪዎቻቸው እየፈፀሙት ያለው አስደንጋጭ ድርጊት
(መሠረት ሚድያ)- የሶማሌ ክልል ርዕሰ መዲና በሆነችው ጅግጅጋ ከተማ ውስጥ ካለፉት ጥቂት ወራት ወዲህ አንድ አሳሳቢ፣ አስደንጋጭ እና አስነዋሪ ድርጊት እየተፈፀመ ይገኛል።
ድርጊቱ በክልሉ ሀላፊዎች እና በሚድያዎች እስካሁን ይፋ ባይደረግም ህዝቡ ውስጥ ውስጡን ያወራዋል፣ ባለፉት ጥቂት ሳምንታትም የተወሰኑ ሰዎች ከድ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


