የሽብር ተከሳሾች የሕዳሴ ግድብ የምርቃት ሥነ-ሥርዓትን ለማደብዘዝ አሲረዋል በሚል የታሰሩበት ክፍል መበርበሩ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- ከሰሞኑ ለየት ያሉ መረጃዎች ከማረሚያ ቤቶች አካባቢ እየተሰሙ ነው። ለምሳሌ በዚህ ዓመት ሰኔ ወር ላይ የቂሊንጦ እና የአባ ሳሚኤል ማረሚያ ቤት የጥበቃ ኃላፊዎች አደገኛ እፅ በማዘዋዘር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ዘግበን ነበር።
ይህ በተሰማ በጥቂት ቀናት ልዩነት ደግሞ በቂሊንጦ …
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


