Meseret Media

Meseret Media

የሽብር ተከሳሾች የሕዳሴ ግድብ የምርቃት ሥነ-ሥርዓትን ለማደብዘዝ አሲረዋል በሚል የታሰሩበት ክፍል መበርበሩ ታወቀ

Meseret Media's avatar
Meseret Media
Sep 05, 2025
∙ Paid

(መሠረት ሚድያ)- ከሰሞኑ ለየት ያሉ መረጃዎች ከማረሚያ ቤቶች አካባቢ እየተሰሙ ነው። ለምሳሌ በዚህ ዓመት ሰኔ ወር ላይ የቂሊንጦ እና የአባ ሳሚኤል ማረሚያ ቤት የጥበቃ ኃላፊዎች አደገኛ እፅ በማዘዋዘር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ዘግበን ነበር።

ይህ በተሰማ በጥቂት ቀናት ልዩነት ደግሞ በቂሊንጦ …

User's avatar

Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.

Or purchase a paid subscription.
© 2026 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture