ኢቲቪ መዝናኛ ላይ በየሳምንቱ በሚቀርበው 'እሁድ ቤት' ፕሮግራም ላይ ያለው 'ዚያራ' የተሰኘው ክፍል በቴዲ አፍሮ ሙዚቃ ምክንያት ታገደ
(መሠረት ሚድያ)- ባሳለፍነው ሳምንት በተለቀቀው የቴዲ አፍሮ አዲስ አልበም "ኢቶሪካ" ምክንያት መንግስት በአርቲስቱ ስራዎች ላይ ጥብቅ ገደብ ስለመጣሉ በተደጋጋሚ መረጃ ማቅረባችን ይታወሳል።
በአርቲስቱ አዲስ አልበም ውስጥ ያሉ ሙዚቃዎች በሬዲዮ፣ በቴሌቪዥን (ኢቲቪን ጨምሮ) እና በህዝባዊ ቦታዎች እንዳይተላለፉ እገ…


