መንግስት በኦንላይን ቤቲንግ አንቀሳቃሾች ላይ እርምጃ በወሰደበት ወቅት ቀድሞ መረጃው የደረሳቸው ቁልፍ የዘርፉ ዘዋሪዎች ቀድመው ከሀገር መውጣታቸው ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- በኢትዮጵያ ያለው የዲጂታል ሎተሪ እና የቤቲንግ ዘርፍ በታምኮን (TAMCON)፣ ኮንቬክስ ቴክኖሎጂስ (Convex Technologies) እና ካቻ ዲጂታል ፋይናንሻል ሰርቪስ (Kacha Digital Financial Services) በዋናነት ይንቀሳቀሳል።
የእነዚህ ተቋማት የባለቤትነት መደራረብ፣ የአ…


