ዛሬ ምሽት ከአዲስ አበባ ወደ መቐለ ሲበር የነበረ አውሮፕላን አደጋ እንዳጋጠመው መሠረት ሚድያ አረጋግጧልMeseret MediaJul 16, 2025∙ Paid6Share(መሠረት ሚድያ)- በዛሬው እለት መነሻውን ከአዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ አድርጎ ወደ መቐለ ከተማ ሲበር የነበረ ንብረትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሆነ አውሮፕላን አደጋ እንዳጋጠመው ታውቋል። ሚድያችን የደረሰው መረጃ እንደሚያሳየው ከምሽቱ ሁለት ሰአት ገደማ አውሮፕላኑ ወደ መዳረሻው እንደተቃረበ …Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.Claim my free postOr purchase a paid subscription.Next