የዳያስፖራ አባላት ወደ ሀገር ቤት የሚልኩት ገንዘብን የሚመለከት አዲስ ህግ ለአሜሪካ ህግ መወሰኛ ምክር ቤት ቀረበ
(መሠረት ሚድያ)- ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ በርካታ በአሜሪካን ሀገር የሚኖሩ ከአለም ዙርያ የተውጣጡ የዳያስፖራ አባላት አዲስ ህግ ከፊታቸው እየመጣ ነው፣ ህጉም ወደ ሀገር ቤት በሚልኩት ገንዘብ (remittance) ዙርያ ያተኮረ ነው።
የሪፐብሊካን ፓርቲ አባላት የሆኑ የህግ መወሰኛ ምክር ቤት ተወካዮች 'One Big …
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


