ወሳኝ በሆኑ የቅርብ ግዜ ሀገራዊ ክስተቶች ዙርያ የተፃፉ እና ውጭ ሀገር ታትመው ለህዝብ ሊቀርቡ የተዘጋጁ ሁለት 'አጓጊ' መፅሀፎች
(መሠረት ሚድያ)- ኢትዮጵያ በቅርብ አመታት እጅግ በርካታ ክስተቶችን አስተናግዳለች፣ በተለይ ደም አፋሳሽ የእርስ በርስ ጦርነቶች የብዙ መቶ ሺህ ዜጎችን ህይወት ቀጥፈው እልፍ አእላፍ የንብረት ውድመት እንዳስከተለ ተደጋግሞ ይነሳል።
በሀገራችን መፅሀፍ ፅፎ ለአንባቢ ማድረስ ብዙም የተለመደ ባይሆንም በቅርብ ግዜ በሁለ…



