የጤና ሚኒስቴር ለጤና ባለሙያዎች ጥያቄዎች መፍትሔ ለመስጠት ሒደት እንደጀመረ አስታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- ሰሞንኛውን የጤና ባለሙያዎችና ሰራተኞች ጥያቄዎችን በተመለከተ የጤና ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነትና ጤና ኮሚኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር ተገኔ ረጋሳ በሰጡት ማብራርያ የአጭር፣ የመካከለኛ የረጅም ጊዜ ዕቅድ ይዞ ለችግሮች መፍትሔ ለመስጠት በሒደት ላይ እንደሚገኝ ተናገሩ።
"በጤና ባለሙያዎችና ሠራተኞች…



