የፋና ጋዜጠኞች ማህበራዊ ሚዲያ ላይ አስተያየት እንዳይሰጡ እና መረጃ እንዳያጋሩ ክልከላ ተጣለባቸው
(መሠረት ሚድያ)- የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የስራ አስፈጻሚ አባላት ከጋዜጠኞች የማህበራዊ ሚድያ አጠቃቀም ጋር በተያያዘ በርካቶችን ያነጋገረ እና ጥያቄ ያስነሳ እርምጃ መውሰዱ ታወቀ።
የስራ አስፈፃሚው አካል አማካሪ ጋዜጠኛ ዳዊት መስፍን፣ ምክትል ስራ አስፈጻሚ አላዛር ታደለ እና የዜናና ወቅታዊ ጉዳዮች ኃላፊ ባህሩ …
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


