የፋና ጋዜጠኞች ማህበራዊ ሚዲያ ላይ አስተያየት እንዳይሰጡ እና መረጃ እንዳያጋሩ ክልከላ ተጣለባቸው
(መሠረት ሚድያ)- የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የስራ አስፈጻሚ አባላት ከጋዜጠኞች የማህበራዊ ሚድያ አጠቃቀም ጋር በተያያዘ በርካቶችን ያነጋገረ እና ጥያቄ ያስነሳ እርምጃ መውሰዱ ታወቀ።
የስራ አስፈፃሚው አካል አማካሪ ጋዜጠኛ ዳዊት መስፍን፣ ምክትል ስራ አስፈጻሚ አላዛር ታደለ እና የዜናና ወቅታዊ ጉዳዮች ኃላፊ ባህሩ …



