በሸገር ከተማ አገራዊ ምርጫው ከተካሄደ ማግስት ጀምሮ ማንኛውንም የመንግስት አገልግሎት ለማግኘት 6,200 ብር ለተለያየ መዋጮ በግድ እየተጠየቀ መሆኑ ተሰማ
(መሠረት ሚድያ)- በሸገር ከተማ በቅርቡ የተካሄደውን አገራዊ ምርጫ ተከትሎ ማንኛውንም የመንግስት አገልግሎት ለማግኘት 6,200 ብር ለተለያየ መዋጮ በግድ እየተጠየቀ መሆኑ ታውቋል።
በተለይም በኮዬ ፈቼ እና በቱሉ ዲምቱ አካባቢዎች አገራዊ ምርጫው ከተካሄደ ማግስት ጀምሮ በነዋሪዎች ላይ የሚጣሉ ተጨማሪ ክፍያዎች አዲ…


