ለነገው የመስቀል አደባባይ ፕሮግራም ሲለማመዱ የነበሩ ታዳጊዎች የመድረክ መደርመስ አደጋ አጋጠማቸው፣ በርካቶች ወደ ሆስፒታል ተወስደዋል
(መሠረት ሚድያ)- የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቆ መመረቁን አስመልክቶ ነገ በመስቀል አደባባይ ለሚደረገው የድጋፍ ሰልፍ በርካታ ዝግጅቶች እየተደረጉ ይገኛል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ከወዲሁ የተወሰኑ መንገዶች ዝግ እንደሚደረጉ ያስታወቀ ሲሆን ፕሮግራሙ ላይ በርካታ ህዝብ ይገኛል ተብሎ ይ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


