ለነገው የመስቀል አደባባይ ፕሮግራም ሲለማመዱ የነበሩ ታዳጊዎች የመድረክ መደርመስ አደጋ አጋጠማቸው፣ በርካቶች ወደ ሆስፒታል ተወስደዋል
(መሠረት ሚድያ)- የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቆ መመረቁን አስመልክቶ ነገ በመስቀል አደባባይ ለሚደረገው የድጋፍ ሰልፍ በርካታ ዝግጅቶች እየተደረጉ ይገኛል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ከወዲሁ የተወሰኑ መንገዶች ዝግ እንደሚደረጉ ያስታወቀ ሲሆን ፕሮግራሙ ላይ በርካታ ህዝብ ይገኛል ተብሎ ይ…



