ከ600 ሚልዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎበት የተገነባው እና የዛሬ ሁለት አመት ስራ የጀመረው ባለ ስድስት ፎቅ የመንግስት ህንፃ ሊፈርስ መሆኑ ታወቀ?
(መሠረት ሚድያ)- በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ከኮሪደር ልማት ጋር በተገናኘ እንዲሁም አረንጓዴ ቦታዎችን ለማስፋት ከሚያዙ እቅዶች ጋር በተያያዘ በርካታ የግል መኖርያ ቤቶች፣ ቆየት ያሉ ህንፃዎች እና አንዳንድ የመንግስት ተቋማት ሲፈርሱ እና ቦታቸውን ሲለቁ ተመልክተናል።
ይህ የዛሬው አጭር ዘገባችን ይዞ የቀረበው ግ…


