በዘንድሮው የ6ኛ እና የ8ኛ ፈተና ወቅት በአንዳንድ የመንግስት ትምህርት ቤቶች ውስጥ መምህራን ለተማሪዎች መልስ እንዲሞሉ ሲደረግ እንደነበር ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- ከጥቂት ሳምንታት በፊት በተጠናቀቀው ሀገር አቀፍ የስምንተኛ እና የስድስተኛ ክፍል ፈተና ወቅት አንድ አሳሳቢ፣ አሳዛኝ እንዲሁም 'ትውልድ ገዳይ' የተባለ ድርጊት ሲፈፀም እንደነበር መሠረት ሚድያ የተለያዩ መረጃዎች ሲደርሱት ነበር።
እነዚህ ጥቆማዎችን በመያዝ ባደረግነው ክትትል በአንዳንድ የመንግስ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


