ፕራይም ሚድያ ከ6 ወር በላይ ደሞዝ ባለመክፈሉ ሰራተኞቹ ለርሀብ እና ለቤት ኪራይ ክፍያ እጦት መዳረጋቸውን ተናገሩ Meseret MediaMar 06, 2026∙ Paid5Share(መሠረት ሚድያ)- በቅርብ አመታት ኢትዮጵያ ውስጥ ከተቋቋሙ ሚድያዎች አንዱ የሆነው ፕራይም ሚድያ በቦርድ ተዋቅሮ በተለይ በአማርኛ እና በአፋን ኦሮሞ ቋንቋ በሚያሰራጫቸው መረጃዎች ይታወቃል። ከስድስት አመታት በፊት ስራ የጀመረው ፕራይም ሚድያ እና ቴሌቭዥን ጣቢያ ለሰራተኞቹ ደሞዝ ከከፈለ 6 ወር ማለፉን መሠረት ሚ…Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.Claim my free postOr purchase a paid subscription.PreviousNext