በፈረንሳይ ይገኛሉ የተባሉ ሁለት ጋዜጠኞች ለኢትዮጵያ ተላልፈው እንዲሰጡ በመንግስት ጥያቄ ቀርቦ እንደነበር ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- በቅርብ አመታት በርካታ ጋዜጠኞች ለደህንነታቸው በመስጋት በተለያየ መንገድ ወደተለያዩ ሀገራት ከሀገር መውጣታቸው ይታወቃል።
ይህን ተከትሎ መንግስት በቅርብ ሳምንታት እና ወራት እነዚህ ጋዜጠኞች ከተቻለ ተላልፈው እንዲሰጡት፣ ካልሆነም ያሉበት ሀገራት መንግስታት ዝም እንዲያስብሏቸው እንቅስቃሴ ጀምሮ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


