Meseret Media

Meseret Media

ዋና ስራ አስፈፃሚው ከአየር መንገዱ በጡረታ ሊሰናበቱ መሆኑ ተሰማ

Meseret Media's avatar
Meseret Media
May 10, 2025
∙ Paid

አቶ መስፍን ጣሰው

(መሠረት ሚድያ)- የኢትዮጵያ አየር መንገድን በዋና ስራ አስፈፃሚነት ላለፉት ሶስት አመታት የመሩት አቶ መስፍን ጣሰው ከተቋሙ በጡረታ ሊሰናበቱ መሆኑን ምንጮቻችን ነግረውናል።

አቶ መስፍን አየር መንገዱን በመሩባቸው አመታት ድርጅቱ ግስጋሴው ሳይቋረጥ በፈጣን እድገት ላይ እንደሚገኝ የሚታወቅ ሲሆን…

User's avatar

Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.

Or purchase a paid subscription.
© 2026 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture