ከኦሮሚያ ክልል ጋር ስምምነት በመፈፀም ነፍጥ ያወረዱ ታጣቂዎች ከሰሞኑ ታድነው እየታሰሩ መሆኑ ታወቀ፣ ዝርዝሩን ይዘናል
(መሠረት ሚድያ)- በኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (መንግስት ኦነግ ሸኔ በማለት የሚጠራው) የቀድሞ ከፍተኛ አመራር ጃል ሰኚ ነጋሳ ስር የነበሩ በርካታ ታጣቂዎች ከኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ጋር ስምምነት በመፈፀም ነፍጣቸውን ያወረዱት ልክ የዛሬ አንድ አመት ገደማ ነበር።
ጃል ሰኚ በወቅቱ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ የ…



