በአዲስ አበባ ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ የተስፋፋው ከፍተኛ የሙስና ተግባር ሲጋለጥ
(መሠረት ሚድያ)- በአዲስ አበባ ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ውስጥ ከፍተኛ የተደራጀ ሌብነት እና ሙስና መስፋፋቱን እንዲሁም ከቢሮው አመራር እስከ ባለሙያ በዘመድ፣ በጓደኝነት እና በጥቅም የተዘረጋ ትስስር መፈጠሩን ያሰባሰብናቸው መረጃዎች ያሳያሉ።
እነዚህ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት በሙስና እና ሌብነት ጉዳዩ ላይ ጥያቄ …



