በኮምቦልቻ ከተማ ለወታደራዊ ጀነራሉ ተሰጥቶ የነበረ 5,500 ካሬ መሬት ያስነሳው ውዝግብ
"ይህን ሁሉ የሚያደርጉት ጀነራሉን ተማምነው ነው፣ እኛንስ ማነው የሚሰማን?"
(መሠረት ሚድያ)- በሀገራችን እንደ አትሌቶች፣ ባለሀብቶች እና የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ላሉ መንግስት መሬት በነፃ ሲሰጥ በስፋት ይስተዋላል።
በብዛት አይነገርም እንጂ ለመንግስት ባለስልጣናት እና ለወታደራዊ ሀላፊዎች ይህ የመሬት አሰጣጥ ከኢህአዴግ ዘመነ መንግስት ጀምሮ በስፋት እንዳለ ፀሀይ የሞቀው ሀቅ ነው።
ከዚህ …



