Meseret Media

Meseret Media

በኮምቦልቻ ከተማ ለወታደራዊ ጀነራሉ ተሰጥቶ የነበረ 5,500 ካሬ መሬት ያስነሳው ውዝግብ

"ይህን ሁሉ የሚያደርጉት ጀነራሉን ተማምነው ነው፣ እኛንስ ማነው የሚሰማን?"

Meseret Media's avatar
Meseret Media
Jun 10, 2025
∙ Paid
Upgrade to paid to play voiceover

(መሠረት ሚድያ)- በሀገራችን እንደ አትሌቶች፣ ባለሀብቶች እና የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ላሉ መንግስት መሬት በነፃ ሲሰጥ በስፋት ይስተዋላል።

በብዛት አይነገርም እንጂ ለመንግስት ባለስልጣናት እና ለወታደራዊ ሀላፊዎች ይህ የመሬት አሰጣጥ ከኢህአዴግ ዘመነ መንግስት ጀምሮ በስፋት እንዳለ ፀሀይ የሞቀው ሀቅ ነው።

ከዚህ …

User's avatar

Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.

Or purchase a paid subscription.
© 2026 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture