አሁን ላይ አብዛኛው ወደ መሀል አገር እየገባ ያለው ነዳጅ አዋሽ አርባ ከሚገኘው መጠባበቂያ እየተቀዳ መሆኑ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- በሀገር ውስጥ አንዳንድ ተሳታፊዎች እና በአለም አቀፍ ክስተቶች ምክንያት ሰሞኑን በሀገሪቱ እየታየ ያለው የነዳጅ ስርጭት መስተጓጎል እየገጠመው መሆኑ ይታወቃል።
ሚድያችን በዚህ ዙርያ ተከታታይ መረጃዎችን ሲያቀርብ የቆየ ሲሆን ለዛሬም ሌላ ተጨማሪ ይዞ ቀርቧል።
ከነዳጅ አመላላሽ ቦቴዎች አሽከርካሪዎች…


