ለኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በኦንላይን ይሰጥ የነበረው የፓስፖርት እና የትውልደ ኢትዮጵያውያን መታወቂያ አገልግሎት ተቋረጠ
(መሠረት ሚድያ)- በውጭ ሀገር ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በኦንላይን የፓስፖርት እና የትውልደ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ (Origin ID) አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው 'ዲጂታል ኢንቬአ' (Digital INVEA) አገልግሎቱ መቋረጡ ተሰምቷል።
ተቋሙ ለአመልካቾች በላከው ይፋዊ የኢሜይል መልእክት እንዳ…


