Meseret Media

Meseret Media

ከ50 ሺህ እስከ 100 ሺህ ብር ጉቦ ካልተቀበሉ ፈቃድ የማይሰጡት እና የማያድሱት አንዳንድ የአዲስ አበባ የምግብና መድኃኒት ባለስልጣን ሰራተኞች

Meseret Media's avatar
Meseret Media
Nov 12, 2025
∙ Paid

(መሠረት ሚድያ)- የአዲስ አበባ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን በከተማው በሚገኙ የተለያዩ ተቋማት ላይ ክትትል እና ቁጥጥር የሚያደርግ ተቋም ነው። በተለይ የተበላሹ ወይም ጊዜ ያለፈባቸው ምርቶችን ሲሸጡ በተገኙ ተቋማት ላይ ጠበቅ ያለ እርምጃ እንደሚወስድ የዜና ዘገባዎች ያሳያሉ።

ይሁንና ተቋሙ የጤና ባለሙያዎችን ምዝ…

Keep reading with a 7-day free trial

Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.

Already a paid subscriber? Sign in
© 2025 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture