ከ50 ሺህ እስከ 100 ሺህ ብር ጉቦ ካልተቀበሉ ፈቃድ የማይሰጡት እና የማያድሱት አንዳንድ የአዲስ አበባ የምግብና መድኃኒት ባለስልጣን ሰራተኞች
(መሠረት ሚድያ)- የአዲስ አበባ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን በከተማው በሚገኙ የተለያዩ ተቋማት ላይ ክትትል እና ቁጥጥር የሚያደርግ ተቋም ነው። በተለይ የተበላሹ ወይም ጊዜ ያለፈባቸው ምርቶችን ሲሸጡ በተገኙ ተቋማት ላይ ጠበቅ ያለ እርምጃ እንደሚወስድ የዜና ዘገባዎች ያሳያሉ።
ይሁንና ተቋሙ የጤና ባለሙያዎችን ምዝ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


