ፊታውራሪ አመዴ ለማ ከ50 አመት በፊት ያቋቋሙት ድርጅት ወደኋላ በታሰበ ግብር ምክንያት በሳምንት ውስጥ ሊዘጋ መሆኑ ተሰማ Meseret MediaApr 07, 2026∙ PaidShare(መሠረት ሚድያ)- ለግማሽ ክፍለ ዘመን ወተትና የወተት ተዋፅኦ ምርቶችን ለህፃናት ሲያቀርብ የቆየው የፊታውራሪ አመዴ ለማ መታሰቢያ የወተት ከብት እርባታ ድርጅት ወደኋላ በታሰበ የሊዝ ግብር በሰባት ቀናት ሊዘጋ መሆኑ ታውቋል። በአንደበተ ርቱዕነታቸው፣ በሀገር ሽማግሌነት እንዲሁም በስራ ፈጣሪነታቸዉ የሚታወቁት እና …Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.Claim my free postOr purchase a paid subscription.Previous