ትናንት በመርሳ ከተማ የሚገኙ ባንኮች ምን አጋጠማቸው? በጉዳዩ ዙርያ አንድ የፋኖ ሀይሎች አመራር ለሚድያችን ምላሽ ሰጥቷል
(መሠረት ሚድያ)- ከሰሞኑ ከፍተኛ ወታደራዊ እንቅስቃሴን ካስተናገዱ እና አሁንም የግጭት ቀጠና ሆነው ከቀጠሉ የአማራ ክልል ከተሞች አንዱ የመርሳ ከተማ እና አካባቢው ነው።
ከተማው ከባለፈው 12 ቀን ወዲህ በፋኖ ሀይሎች ቁጥጥር ስር ውሎ እንደሚገኝ የታወቀ ሲሆን የከተማው የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴም ወደነበረበት …



