ከኢትዮጵያ መንግስት ለአፍሪካ ልማት ባንክ ሊከፈል ሂደት ላይ እያለ የተዘረፈን 4.8 ሚልዮን ዩሮ ለማስመለስ ኢንተርፖል ጣልቃ መግባቱ ታወቀ
(ዜና መሠረት)- የዛሬ ሁለት አመት ገደማ ከኢትዮጵያ መንግስት ለአፍሪካ ልማት ባንክ ሊከፈል ሲል 4.8 ሚልዮን ዩሮ ገደማ መሰረቁ ይታወሳል።
በወቅቱ በዚህ ዙርያ በፋይናንስ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ እና በአፍሪካ ልማት ባንክ የኢትዮጵያ ሀላፊ አብዱል ካማራ መሀል የተካረረ ንግግር ከተደረገ በኋላ የባንኩ ሀላፊ በ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


