Meseret Media

Meseret Media

መንግሥት ጠበቆቼን በማስፈራራት ችሎት እንዳይገኙ አድርጓል ብለው አቶ ታዬ ደንዳ ዛሬ ለፍርድ ቤት አመለከቱ

Meseret Media's avatar
Meseret Media
Jul 07, 2025
∙ Paid

(መሠረት ሚድያ)- የቀድሞው የሰላም ሚኒስቴር ዴኤታ አቶ ታዬ ደንደአ በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው ጉዳያቸው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት እየታየ መሆኑ ይታወቃል።

አቶ ታዬ በዛሬው ዕለት ችሎት ቀርበው እንዳስረዱት የመንግስት የደኅንነት እና የፀጥታ ሰዎች ጠበቆቼን በግልፅ በማዋከብ እና በማስፈራራት …

User's avatar

Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.

Or purchase a paid subscription.
© 2026 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture