በከነማ ፋርማሲዎች ድርጅት ውስጥ ከ4.5 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የከፍተኛ ህገወጥ የመድሀኒት ግዢ ወመፈጸሙ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- የህዝብን ጤና ለመጠበቅ እና የገበያ ማረጋጋት ስራ ለመስራት የተቋቋመው የከነማ ፋርማሲዎች ድርጅት አሁን ላይ የስልጣን አጠቃቀምንና ህጋዊ አሰራርን በጣሰ መልኩ ከ4.5 ቢሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ የህገወጥ መድሃኒት ግዢ መፈፀሙን ሚድያችን አረጋግጧል።
ድርጅቱ ከተመሰረተበት 1975 ዓ.ም ጀምሮ …


