Meseret Media

Meseret Media

በፉሪ፣ በኬንቴሪ፣ በሰበታ፣ በአለምገና እና በወለቴ አካባቢዎች በወጣቶች ላይ የግዳጅ ምልመላ እና አፈሳ መጀመሩ ተሰማ

Meseret Media's avatar
Meseret Media
Aug 06, 2026
∙ Paid

(መሠረት ሚድያ)- በሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች የግዳጅ ምልመላ ተግባራት ሲከናወኑ ይስተዋላል። በተለይም በትግራይ ክልል ከሚያዝያ 2026 ጀምሮ የክልሉ ባለስልጣናት “15 ዓመት የሞላቸውን ህጻናት ጨምሮ ወጣቶችን በግዳጅ እየመለመሉ” እንደሆነ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች በሪፖርታቸው ጠቅሰዋል።

አሁን ከወደ ሸገር…

User's avatar

Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.

Or purchase a paid subscription.
© 2026 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture