ባሳለፍነው እሁድ እንደ አዲስ በተጀመረው የወጣቶች አፈሳ በርካቶች መጋዘን ውስጥ ተይዘው እንደሚገኙ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- ያዝ ለቀቅ እያረገ በመዲናዋ አዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች የሚካሄደው የወጣቶች አፈሳ በቅርብ ወራት በበርካታ ሚድያዎች ሽፋን ከማግኘቱ በተጨማሪ መንግስታዊው የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን መግለጫ ያወጣበት ጉዳይ ነበር።
የአፈሳው መረጃ አንዴ ሀሰተኛ ነው፣ ሌላ ግዜ ደግሞ በፈቃደኝነት የሚ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


