በባህር ዳር ዙሪያ በቅንባባ ቀበሌ የቤተክርስቲያን ካህናት እና ነዋሪዎች በምርጫው ቀን "ኪዳን አላደረሳችሁም" በሚል ታስረው እንደሚገኙ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- ባህር ዳር ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው የቅንባባ ቀበሌ ውስጥ የአካባቢው የመንግስት ሚሊሻ አባላት በሃይማኖት አባቶች እና በነዋሪዎች ላይ ከፍተኛ እንግልት፣ እስራት እና ማስፈራሪያ እየፈጸሙ መሆኑን የአካባቢው ምንጮች አስታወቁ።
የዜና ምንጮቻችን ከስፍራው እንዳረጋገጡት የቅንባባ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን …


