በአባ ሳሙኤል ማረሚያ ቤት አነጋጉ ላይ የተከሰተው ምንድን ነው?
(መሠረት ሚድያ)- አባ ሳሙኤል ማረሚያ ቤት በኢትዮጵያ ካሉ እስር ቤቶች አንዱ ግዙፉ ሲሆን በቅርቡም የቃሊቲ ማረሚያ ቤት ታራሚዎች ሙሉ በሙሉ ወደዚህ ገላን ወደሚገኝ ቦታ ሊዘዋወሩ መሆኑ ተሰምቶ ነበር።
ይሁንና ማረሚያ ቤቱ በተደጋጋሚ የእስረኞች ማምለጥ ሲያጋጥመው እንደቆየ መረጃዎች ያሳያሉ።
በተመሳሳይ መልኩ በዚህ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


