የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 'ምጥጥን' በሚል አዲስ አሰራር 40 ፐርሰንት የሚሆነውን ሰራተኛ ከስራ እየቀነሰ መሆኑ ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- የዛሬ አመት ገደማ የፀደቀው የመንግስት ሰራተኞች አዋጅ 'ተቋማት ተልዕኳቸውን በብቃት እንዲፈፅሙ የሚያስችል ነው' በሚል ተሞካሽቶ ነበር።
ይሁንና ከአዋጁ ጋር ተያይዞ በርካታ የመንግስት ሰራተኞች ከስራ ሊቀነሱ እንደሚችሉ ስማችን አይጠቀስ ያሉ የመንግስት ምንጮች ለመሠረት ሚድያ በወቅቱ ተናግረው የ…



