Meseret Media

Meseret Media

በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፅህፈት ቤት ውስጥ የሚሰሩ ከ40 በላይ ሰራተኞች ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃ ይዘው ተገኙ

Meseret Media's avatar
Meseret Media
Jul 15, 2025
∙ Paid

(መሠረት ሚድያ)- የሀገሪቱ ዋና የህግ አውጪ አካል በሆነው በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ፓርላማ) ፅህፈት ቤት ውስጥ ከሚሰሩ ሰራተኞች ውስጥ በርካቶቹ ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃ እንዳላቸው በቅርቡ መጋለጡን ሚድያችን የደረሰው መረጃ ያሳያል።

ካለፉት ሁለት ወራት ወዲህ ፅህፈት ቤቱ የሰራተኞቹን የትምህርት ማስረጃ ሲ…

User's avatar

Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.

Or purchase a paid subscription.
© 2026 Meseret Media · Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start your SubstackGet the app
Substack is the home for great culture