የባህር ዳር- አዲስ አበባ የአውሮፕላን ትኬት ኦንላይን ሽያጭ ተቋረጠ
(መሠረት ሚድያ)- ግንቦት 14 ቀን 2017 ዓ.ም በሰራነው ሰፊ የምርመራ ዘገባችን ከባህር ዳር ወደ አዲስ አበባ ከተማ በሚደረጉ የአውሮፕላን በረራዎች ላይ ስለሚፈፀሙ ህገወጥ ድርጊቶች ማጋለጣችን ይታወሳል።
በዚህ ዘገባችን ላይ እንደጠቀስነው አንዳንድ በባህር ዳር በላይ ዘለቀ አውሮፕላን ማረፊያ የሚሰሩ ሰራተኞች የ…
Keep reading with a 7-day free trial
Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.


