በአውሮፕላን ነዳጅ እጥረት ምክንያት አንዳንድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የእስያ በረራዎች ኦማን ለማረፍ እና ነዳጅ ለማቅረብ እየተገደዱ እንደነበር ታወቀ
(መሠረት ሚድያ)- በመካከለኛው ምስራቅ የተቀሰቀሰውን ጦርነት ተከትሎ በመላው አለም እየተስተዋለ ያለው የነዳጅ አቅርቦት አሁንም ተባብሶ ቀጥሏል።
ከትልልቅ ኢንደስትሪዎች እስከ አየር መንገዶች፣ ከተሽከርካሪዎች እስከ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት በነዳጅ እጥረት እና ዋጋ ማሻቀብ እየተፈተኑ እንደሚገኙ መረጃዎች ያሳያሉ።
ከ…


