በአፋር ክልል የሰባተኛው አገር አቀፍ ምርጫ ማስፈፀሚያ ቁሳቁስ የነበረበት ህንፃ በእሳት መውደሙ ተነገረ
(መሠረት ሚድያ)- ከወራት በኋላ ከሚከናወነው ሀገራዊ ምርጫ ጋር ተያይዞ አንዳንድ ድርጊቶች በመላ ሀገሪቱ እየታዩ መሆናቸውን መረጃዎች ያሳያሉ፣ መሠረት ሚድያ ምርጫውን የተመለከቱ መረጃዎች እየተከታተለ ማቅረቡን ይቀጥላል።
አዲስ የደረሰን መረጃ እንደሚጠቁመው በአፋር ክልል የሰባተኛው አገር አቀፍ ምርጫ ማስፈፀሚያ ቁ…



