ለሁለት ዓመታት ያህል በቂሊንጦ እስር ቤት ውስጥ የቆዩት የቀድሞው የፓርላማ አባል በሁለት መቶ ሺህ ብር ዋስ ከእስር ተፈቱ Meseret MediaJan 01, 2026∙ PaidShare(መሠረት ሚድያ)- ለሁለት ዓመታት ያህል በቂሊንጦ እስር ቤት ውስጥ የቆዩት የቀድሞው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል አቶ አብዱረሕማን አሕመዲን እንዲሁም ሌሎች ተከሳሾች የሆኑት አቶ ግዛቸው ታምር እና አቶ መኮንን ደሳለኝ የተባሉ ተጠርጣሪዎች በዋስ ከእስር መፈታታቸውን መሠረት ሚድያ ሰምቷል። የፌደራል ከፍተኛ ፍ…Continue reading this post for free, courtesy of Meseret Media.Claim my free postOr purchase a paid subscription.Previous