በአዲሱ የቴዎድሮስ ካሳሁን የሙዚቃ ስራ ዙርያ ከሬድዮ ጣቢያዎች እስከ ምሽት ጭፈራ ቤቶች ጥብቅ ትዕዛዝ እየተላለፈላቸው መሆኑን ተናገሩ
(መሠረት ሚድያ)- ባሳለፍነው ሳምንት መገባደጃ ላይ ለህዝብ ጆሮ የደረሰው የአርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) አዲስ የሙዚቃ ስራ አሁንም አነጋጋሪ ሆኖ ቀጥሏል።
ሚድያችን ከአልበሙ መለቀቅ ወዲህ 'ሙዚቃውን አዳመጣችሁ' በሚል ከመቶ በላይ ወጣቶች አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ብቻ መታሰራቸውን መዘገቡ የሚታወስ ሲሆ…


